2

በቡና ጥራት ማኔጅመንት ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ!

(ጥር 2016 ዓ.ም፡ ኢ/ቡ/ሻ/ባ)፡- በኢትዮጵያ ቡና አልሚዎችና ላኪዎች ማህበር(ECGPEA)፣በዩናይትድ ስቴትስ የግብርና ዲፓርትመንት(USDA) እና በቴክኖሰርቭ (Techno serve) ትብብር በኢንተርኮንቲነታል ላግዠሪ ሆቴል የተዘጋጀው ስልጠና በቡና ጥራት ማኔጅመንት ዙሪያ ትኩረት ያደረገ ነው፡፡ አቶ መስፍን ደበሳ የኢትዮጵያ ቡና አልሚዎችና ላኪዎች ማህበር ፕሬዝዳንት የእንኳን ደህና መጣ ...

IMG_20240202_174344_848

አውሮፓ ህብረት በቅርቡ ተግባራዊ ይደረጋል ባለው መመሪያ (EUDR) ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጠ!

 መድረኩ ሁሉንም ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን እንዲወጡ በማድረጉ የተለየ ያደርገዋል ተብሏል!! (ጥር 23/2016 ዓ.ም፡ ኢ/ቡ/ሻ/ባ)፡- የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አውሮፓ በቅርቡ ተግባራዊ ይደረጋል ባለው መመሪያ (EUDR) ዙሪያ በስካይላይት ሆቴል የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰጥቷል፡፡ መድረኩን በይፋ የከፈቱት የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር አዱኛ ደበ ...

1

የቡና ኮንፍረንስና ኤግዚቢሽን ሊካሄድ ነው

**************** ጥር 22/2016 ዓ.ም ክቡር የቡናና ሻይ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር) በዛሬው እለት የተለያዩ የመንግስት እና የግል ሚዲያዎች በተገኙበት በመጪው ሳምንት አለማቀፍ የቡና ኮንፍረንስና ኤግዚቢሽን መካሄዱን በተመለከተ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ ክቡር ዋና ዳይሬ ...

AFCA

Ethiopia To Host First African Coffee Week, 20th African Fine Coffee Conference Ethiopia will host the 20th African Fine Coffees Conference and Exhibition and the first African Coffee Week from February 5th to 9th, 2024 in Addis Ababa.

በኢዩ ካፌ ፕሮጀክት አማካኝነት በተለያዩ የአገሪቱ ከተሞች በተመሳሳይ ሰዓት ለአምስት ቀናት ስልጠና ተሰጥቶ ተጠናቀቀ!!

ታህሳስ 22/2016 ዓ.ም ኢ/ቡ/ሻ/ባለስልጣን በኢ/ቡ/ ሻይ ባለስልጣን ኢዩ ካፌ ኘሮጀክት አማካኝነት የሚደገፈው የቡና አርሶ አደር መስክ ት/ቤት የሁለተኛ ዙር የአሰልጣኞች ስልጠና በሀረር፣ ጭሮ፣ ሻሸመኔ፣ ሶዶ፣ ሀዋሳ፣ ዲላ፣ ጅማ፣ አምቦ፣ መቱ፣ ቦንጋ፣ ሚዛን አማን፣ እንዲሁም ባህር ዳር  ከተሞች ሲሰጥ ቆይቶ በስኬት ሊጠናቀቅ ችሏል፡፡ በነዚህ ከተሞች ሲሰጥ በቆየው ...