ሀምሌ 16/2016 , ቡታጅራ/መስቃን ወረዳ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን በዛሬው ዕለት በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል፤ ምስራቅ ጉራጌ ዞን ቡታጅራ ከተማ፤ መስቃን ወረዳ ልዩ ስሙ የተቦን ቀበሌ በተባለ የአርሶ አደሮች መንደር የቡና ችግኝ ተከላ አካሂዷል፡፡ የችግኝ ተከላው በዘንድሮው ዓመት በመላው የአገሪቱ አካባቢዎች "የምትተክል አገር የሚያፀና ትውልድ" በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ያለው ...
ኢትዮጵያ በሻይ ቅጠል ምርት ባለኃብቶች በስፋት እንዲሳተፉ ትሻለች
(አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25 ቀን 2016 ዓ.ም፣ )ምንጭ፡ ኢዜአ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ባለኃብቶች በሻይ ቅጠል ምርት በስፋት እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረበ።ከዛሬ ሦስት ዓመት በፊት በጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሃሳብ አመንጪነት ወደ ሥራ የተገባው የሻይ ቅጠል ምርትን የማስፋት ሥራ ጥሩ ጅማሮ ማሳየቱ ተገልጿል። ጠቅላይ ሚንስትሩ የዛሬ ሦስት ዓመት በሻይ ቅጠል ምርት ...
Ethiopia is able to achieve 105% of its target by exporting 43,481.02 tons of coffee in May alone.
In terms of income, the country was able to achieve 209.54 (107%) million US dollars from her plan in the month alone, and this result is much higher than the product shipped in the same months of the previous 2013/2014/2015 fiscal years. In the ...
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን በEU-Desira የቡና መፈልፈያ ማሽን ድጋፍ አደረገ።
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን በEU-Desira የኢትዮጵያ ሴቶች ለቡና እና የአየር ንብረት የስፔን ትብብር ፕሮጀክት ለታቀፉ ወረዳዎች የቡና መፈልፈያ ማሽን ድጋፍ አደረገ። የቡና መፈልፈያ ማሽኑ በየወረዳዎቹ ለሚገኙ ሴት አልሚዎች ከፍተኛ ጠቀሜታ አለዉ ተብሏል። (ግንቦት 26/2016 ዓ.ም: ኢ/ቡ/ሻ/ባ):- የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን በEU-Desir ...
ተግዳሮቶች የተሻለ ጥረት ለማድረግ እና የመፍትሄ መንገድ ለማበጀት አይነተኛ ሚና እንዳላቸው ተገለፀ
ሚያዝያ 20∕2016 ዓ.ምአዳማ ተግዳሮቶች የተሻለ ጥረት ለማድረግ እና የመፍትሄ መንገድ ለማበጀት አይነተኛ ሚና እንዳላቸው ተገለፀ፤ቀሪ የቤት ስራዎች ቢኖሩም ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ የሄደባቸው ርቀቶችም ሊደነቁ ይገባቸዋል ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ም∕ቤት የግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ተናግረዋልⵑⵑ ይህ የተገለፀው በዛሬው እለት የኢትዮጵያ ቡናና ባለስልጣን ባዘጋጀው እና የህዝብ ተ ...
ከሞዛምቢክ ለመጡ የቡና ዘርፍ ባለሞያዎች ሁለተኛ ዙር ስልጠና መሰጠት ተጀመረ
መጋቢት 07/2016 ኢ/ቡ/ሻ/ባ፣ የኢትዮጵያ ቡና ሻይ ባለስልጣን የቡና ማሰልጠኛ ማዕከል በተለያዩ ጊዜያት ከተለያዩ የዓለማችን ክፍል ለመጡ ሰልጣኞች በባሬስታ፣ በቅምሻ እና በቡና መቁላት ዙሪያ ስልጠና ሲሰጥ እንደቆየው ሁሉ በዛሬው እለትም ከሞዛምቢክ ለመጡ አስራ ሁለት ሰልጠኞች ስልጠናዎቹን መስጠት የጀመረ ሲሆን ከነዚህ ውስጥ አራቱ ሴቶች ናቸው፡፡፡ ከስልጠና ማዕከሉ ባገኘነው ...