v1

የቀጥታ የቡና ግብይት ሥርዓትን በማጠናከር የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው – ክቡር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

የካቲት 29/2016 ኢ∕ቡ∕ሻ∕ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የቀጥታ የቡና ግብይት ሥርዓትን በማጠናከር የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለፁ። ይህ የተገለፀው በዛሬው እለት የኢትዮጵያ ...

D6

ኢትዮጵያ የቡና ምርትና ምርታማነቷን በማሳደግ በዓለም ገበያ የተሻለ ተወዳዳሪ ለመሆን የሚያግዛት የምርምር ማዕከል ግንባታ በቅርቡ ሊጀመር ነው።

ኢ∕ቡ∕ሻ∕ባለስልጣን ዲላ ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን እንዲሁም ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡና ማኅበር ጋር በመተባበር "የባለድርሻ አካላት ቅንጅት ለኢትዮጵያ ቡና ኢንዱስትሪ ሽግግር" በሚል መሪ ቃል 4ኛውን& ...

w5.2

የዓለም የሴቶች ቀን በኢትዮያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ሠራተኞችና አመራሮች ተከብሮ ዋለ

መጋቢት 28/2016ኢቢሻባበስራ  እንቅስቃሴ  የላቀ ክንውን ላሳዩና በነጥብ ደረጃ ላገኙ ሴት የባለስልጣኑ ሠራተኞችና አመራሮች የእውቅና ስነስርዓት ተካሄደየኢትዮያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን በየዓመቱ ሲያከናውነው እንደመጣው ሁሉ ዘንድሮም ‹‹ሴቶች ላይ ኢንቨስት ማድረግ እድገትን ማፋጠን›› በሚል መሪ ቃል የሴቶች ቀን በማረ ዝግጅት አክብሮ ውሏል፡፡ በዝግጅቱ መጀመሪያ ላይ ንግግር ያደረጉት የባለስልጣን መስ ...

4

ካፕ ኦፍ ኤክሰለንስ ውድድር ለማካሄድ የሚስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ!!

ጥር 18/2016 ዓ.ም የባለልዩ ጣዕም ቡና ቅምሻ ውድድር/ካፕ ኦፍ ኤክሰለንስ በኢትዮጵያ ለማካሄድ የሚስችል የመግባቢያ ስምምነት በዛሬው ዕለት ተፈርሟል፡፡ የመግባቢያ ስምምነት ሰነዱ ተፈረመው በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን፣ በኢትዮጵያ ብሄራዊ የቡና ማህበር እንዲሁም በአሊያንስ ፎር  ካፕ ኦፍ ኤክሰለንስ መካከል ነው፡፡ ስምምነቱን በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን በኩል የፈ ...