photo_2023-03-20_11-40-11

ኢትዮ አግሮ የመስኖ ስንዴ እና ቅመማ ቅመም ኤግዚቢሽን በይፋ ተከፈተ!!

መጋቢት 09/2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል በዛሬው ዕለት የተከፈተው «ኢትዮ አግሮ የመስኖ ስንዴ እና ቅመማ ቅመም ኤግዚቢሽን ለተከታታይ ሶስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን የተለያዩ መንግስታዊ፣ መንግስታዊ ያልሆኑ እና የግል ድርጅቶች እና ማህበራት የተለያዩ ምርቶቻቸውን በማስተዋወቅ ላይ ይገኛሉ፡፡ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን፣ ግብርና ሚኒስቴር እና ነጂብ አድቨርታይዚንግ ኤቨንት በቅ ...

335623013_1250278139238710_5149716227197245019_n

‹‹የየድርሻችንን መወጣት አለብን፤ በዓመት አንዴ ብቻ ማክበር መሆን የለበትም፡፡››

የኢትዮጵያ ቡና ሻይ ባለስልጣን በዘንድሮ ዓመት ‹‹እኔ የእህቴ ጠባቂ ነኝ›› በሚል የሀገር አቀፍ መሪ ቃልና ‘’Innovation and Technology for Gender Equality” በሚል ኣለማቀፍ መሪ ቃል የሴቶች እኩልነት ቀንን በልዩ ልዩ ዝግጅቶች አከበረ፡፡ በዝግጅቱን መክፈቻ መርሀ ግብርሩ ላይ አቶ መሐመድ ሸምሱ የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ የስራ አመራር ዋና ስራ አስፈጻሚ እና አቶ ሰፊሳ አባ ...