የአየር ንብረት ለውጥ በቡና ምርት ላይ የሚያስከትለውን ተጽእኖ ለመቋቋም እየተሰራ ነው! ለጫካ ቡና ልማት ትኩረት በመስጠት የአየር ንብረት ለውጥ በቡና ምርት ላይ የሚያስከትለውን ተጽእኖ ለመቋቋም እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የአየር ንብረት ለውጥ በቡና ጣዕም፣መጠንና ጥራት ላይ ተፅዕኖ ሊያሳድር እንደሚችል የተለያዩ ጥናቶች ይጠቁማሉ፡፡ በኢትዮጵያም አየር ...
Ethiopian coffee garners popularity among Chinese consumers
ADDIS ABABA, Sept. 26 (Xinhua) -- The increasing number of consumers and growing popularity of Ethiopia's coffee among the Chinese people is propelling Ethiopia's coffee export market, officials and coffee exporters said. "Currently, the youth in Chi ...
የመስቀል በዓልን ምክንያት በማድረግ ችግረኛ ወገኖችን የምሳ ማብላት አከናወነ!!
በቂርቆስ ክፍለ ከተማ አካባቢ የሚገኙ እና የመስቀልን በዓል ምክንያት በማድረግ ለ145 አቅመ ደካማ እና ሌሎች የጎዳና ተዳዳሪ ችግረኛ ወገኖች የምሳ ማብላት መርሃ ግብር ተካሂዷል።በመርሃ ግብሩ ላይ ክቡር ዶ/ር አዱኛ ደበላ የባለስልጣን መ/ቤቱ ዋና ዳይሬክተር፣ አቶ ሻፊ ዑመር ምክትል ዋና ዳይሬክተር፣ አቶ መሀመድ ሸምሱ የዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት ኃላፊን ጨምሮ ሌሎች የመ/ቤቱ መካከለኛ አመራሮች እና ...
“ቡናችን ለአብሮነታችን እና ብልጽግናችን” በሚል መሪ ሃሳብ ባዘጋጀው የእውቅናና የሽልማት መርሃ ግብር
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን “ቡናችን ለአብሮነታችን እና ብልጽግናችን” በሚል መሪ ሃሳብ ባዘጋጀው የእውቅናና የሽልማት መርሃ ግብር ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የላቀ ድርሻ ለነበራቸው አካላት በተለይም ለአርሶ አደሮች ሸልማቶችን መስከረም 5 ቀን አበርክተዋል። ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በቡና 1.4 ቢሊዮን ዶላር ገቢ አስገኝታለች። ፕሬዚደንቷ በንግግራቸው “የግሉ ዘርፍ እንዲሳተፍ የላቀ ሚና እንዲ ...
‘’የኢትዮጵያ ቡና እሴት ተጨምሮበት ወደውጭ ቢላክ የጋራ ተጠቃሚነት ይጎለብታል፡፡’’ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ
መስከረም 11 ቀን 2015 ዓ.ም የኢትዮጵያን ቡና ለቻይና ገበያ የሚያቀርበው ለቡና የተባለ ኩባንያ ሺያዎካሺያ ከተባለ የቻይና ዲጂታል ማስተዋወቂያ ኩባንያ ጋር በትብብር ለመስራት ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ በፊርማ ስነስርዓቱ ላይ የተገኙት ክቡር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ባደረጉት ንግግር ሁለቱ ኩባንያዎች የመግባቢያ ስምምነት መፈራረማቸው የኢትዮጵያን ቡና ለቻይናውያን ተጠቃሚዎች በስፋት በማስተዋወቅ ...
የደም ልገሳ መርሐ ግብር ተካሄደ !!
የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለስልጣን አመራር እና ሰራተኞች በዛሬው እለት ለወገኖቻችን አጋርነታቸውን ለማሳየት የደም ልገሳ መርሐ ግብር አካሂደዋል !! በባለስልጣን መ/ቤቱ በተካሄደው በዚህ የደም ልገሳ ፕሮግራም ላይ ከፍተኛ አመራሩ እና ከተለያዩ ክፍሎች የተውጣጡ ከ20 በላይ ሰራተኞች በሙሉ ፈቃደኝነት ላይ ተመስርተው የደም ልገሳውን ማከናወናቸው አገራችን በአሁኑ ሰአት ካለችበት ተጨባጭ ሁኔታ አ ...