AFCA

Ethiopia To Host First African Coffee Week, 20th African Fine Coffee Conference Ethiopia will host the 20th African Fine Coffees Conference and Exhibition and the first African Coffee Week from February 5th to 9th, 2024 in Addis Ababa.

በኢዩ ካፌ ፕሮጀክት አማካኝነት በተለያዩ የአገሪቱ ከተሞች በተመሳሳይ ሰዓት ለአምስት ቀናት ስልጠና ተሰጥቶ ተጠናቀቀ!!

ታህሳስ 22/2016 ዓ.ም ኢ/ቡ/ሻ/ባለስልጣን በኢ/ቡ/ ሻይ ባለስልጣን ኢዩ ካፌ ኘሮጀክት አማካኝነት የሚደገፈው የቡና አርሶ አደር መስክ ት/ቤት የሁለተኛ ዙር የአሰልጣኞች ስልጠና በሀረር፣ ጭሮ፣ ሻሸመኔ፣ ሶዶ፣ ሀዋሳ፣ ዲላ፣ ጅማ፣ አምቦ፣ መቱ፣ ቦንጋ፣ ሚዛን አማን፣ እንዲሁም ባህር ዳር  ከተሞች ሲሰጥ ቆይቶ በስኬት ሊጠናቀቅ ችሏል፡፡ በነዚህ ከተሞች ሲሰጥ በቆየው ...

0.1

አርሶ አደር ላኪዎች የገበያ ትስስር መፍጠር በሚችሉበት እና የመደራደር አቅማቸውን በሚያሳድጉበት ቴክኒክ ዙሪያ ጠቃሚ ስልጠና ተሰጠ!!

ታህሳስ 24∕2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን፤ አርሶ አደር ላኪዎች አለማቀፍ የቡና ገበያውን መቆጣጠር እና የገበያ ትስስር መፍጠር በሚችሉበት እንዲሁም የመደራደር አቅማቸውን ማሳደግ በሚያስችላቸው ቴክኒክ ዙሪያ በሀዋሳ ከተማ ጠቃሚ ስልጠና ሰጥቷል∶∶ አርሶ አደሮቹ የተውጣጡት ከኦሮሚያ፣ ሲዳማ፣ ደቡብ እንዲሁም ማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች ሲሆን ቁጥራቸው ደግሞ ከመቶ የሚ ...

1

የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈረመ!!

ታህሳስ 10∕2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ከኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ድርጅት ጋር ከቅመማ ቅመም ጋር በተያያዘ በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ በዛሬው እለት ተፈራርሟል∶∶ በባለስልጣን መ∕ቤቱ በኩል ስምምነቱን የፈረሙት ክቡር ዋና ዳይሬክተር ዶ∕ር አዱኛ ደበላ ሲሆኑ ከኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ድርጅት በኩል ደግሞ ዋና ስራ አስኪያጇ ክብርት ወ∕ሮ መአዛ ...

3

የቻይና የመንግስትና የንግዱ ማህበረሰብ ቡድን ከኢትዮጵያ ቡና ላኪ ድርጅቶች እና ከኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ጋር በመገናኘት በቡና ኬክስፖርት ዙሪያ ውይይት አካሄደ፡

ታኅሳስ 08/2016 ውይይቱን ያስጀመሩት ክቡር ዶክተር አዱኛ ደበላ የኢትዮጵያ ቡና፣ ሻይ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሲሆኑ ለልምድ ልውውጥና በቡናው ንግድ ጥናት አድርጎ በስራው ለመሰማራት ከቻይና ለመጣው ኢንቬስትመንትና ንግድ ቡድን የኢትዮያ ቡና ከምርቱ እስከ ኤክስፖርቱ ያለውን ሂደት ገለጻ አድገዋል ፡፡ አያይዘውም ኢትዮጵያ በዓመት ወደ 8 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ቡና ወደ ውጭ እንደምትልክ ገልጸዋ ...

2.7

EU አዲስ ባወጣው ህግና መመሪያ ዙሪያ ማብራሪያ ተሰጠ!!

በወቅቱ የማህበሩ የስራ ክንዉንም ላይ ውይይት ተካሂዷል!! ህዳር 20/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ብሄራዊ የቡና ማህበር/ ENCA ክቡር ዶ/ር አዱኛ ደበላ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር እና ሁሴን አምቦ ዶ/ር የኢትዮጵያ ብሄራዊ የቡና ማህበር/ENCA የቦርድ ፕሬዝደንት በተገኙበት EU አዲስ ባወጣው እና በአውሮፓውያን አቆጣጠር በመጪው 2026 ተግባራዊ ይደረጋ ...